Telegram Group & Telegram Channel
በራሴ ውስጥ እየጠፋሁ እንዳለሁ ይሰማኛል። ከራስ ውስጥ ራስን ማጣት ልለው እችላለሁ። መሆን የምፈልጋት እኔን እየሆንኩ እንዳልሆነ ይታወቀኛል ግን ደግሞ የምፈልጋትን እኔን ለመሆን ምንም ጥረት አላደርግም። እንደምችል ይነግረኛል ግን............(ቃል አጠረኝ😥)በቃ



ከቀን ምሽትን ከ ፀሀይ ዝናብን የምመርጠው በምክኒያት ነው። በምሽት ማንም እንባየን አያይም ተፈጥሮ እንዳያይ ትከለክለዋለችና ለእኔ ግን የውስጤን ህመም ጨርሶ ባያድንልኝ እንኳን የታመቀውን ስቃይ ያስተነፍስልኛል። ማንም አየኝ አላየኝ አልሳቀቅም፣ ሰሙኝ አልሰሙኝ አልጨነቅም።በቃ ..........


በዝናብም እንዲሁ በጠብታው ከበሰበሰው አይኖቼ ውስጥ የሚወጣውን እንባ ማንም ሊያስተውለው አይችልም። በፈገግታ ውስጥ የተሸፈነ ትልቅ እንፋሎቴንን ከቀዝቃዛው የሰማይ ውሃ ጋር ተቀላቅሎ እንዲወርድ ያለማንም ከልካይ እፈቅድለታለሁ። ለትንሽ ሰዓታትም ቢሆን እፎይ እላለሁ።



አላውቅም ብዙ ሰወች እንደዚህ አይነት ህመም ውስጥ እንዳሉ ይሰማኛል። እንደሚቻል እያወቁ ማድረግ አለመቻል፣ ራስን መውቀስ፣ ዝቅ ማድረግ፣ ከራስ ጋ መጣላት፣ መታመም ከዛ በፈገግታ መሸፈን፣ ሰላምን መፈለግ፣ ርቆ መጥፋት መመኘት፣ ለምን የሚሉ ብዙ ጥያቄወች፣ መጠራጠር፣ ብዙ በጣም ብዙ ነገሮች ያመሳስሉናል።



ብቻ ግን ከዚህ ለመውጣት ይሄንን አድርጉ ብየ አልመክራችሁም እኔም እዛ ህመም ላይ ነኝና።
😔😔😔😔



@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/159
Create:
Last Update:

በራሴ ውስጥ እየጠፋሁ እንዳለሁ ይሰማኛል። ከራስ ውስጥ ራስን ማጣት ልለው እችላለሁ። መሆን የምፈልጋት እኔን እየሆንኩ እንዳልሆነ ይታወቀኛል ግን ደግሞ የምፈልጋትን እኔን ለመሆን ምንም ጥረት አላደርግም። እንደምችል ይነግረኛል ግን............(ቃል አጠረኝ😥)በቃ



ከቀን ምሽትን ከ ፀሀይ ዝናብን የምመርጠው በምክኒያት ነው። በምሽት ማንም እንባየን አያይም ተፈጥሮ እንዳያይ ትከለክለዋለችና ለእኔ ግን የውስጤን ህመም ጨርሶ ባያድንልኝ እንኳን የታመቀውን ስቃይ ያስተነፍስልኛል። ማንም አየኝ አላየኝ አልሳቀቅም፣ ሰሙኝ አልሰሙኝ አልጨነቅም።በቃ ..........


በዝናብም እንዲሁ በጠብታው ከበሰበሰው አይኖቼ ውስጥ የሚወጣውን እንባ ማንም ሊያስተውለው አይችልም። በፈገግታ ውስጥ የተሸፈነ ትልቅ እንፋሎቴንን ከቀዝቃዛው የሰማይ ውሃ ጋር ተቀላቅሎ እንዲወርድ ያለማንም ከልካይ እፈቅድለታለሁ። ለትንሽ ሰዓታትም ቢሆን እፎይ እላለሁ።



አላውቅም ብዙ ሰወች እንደዚህ አይነት ህመም ውስጥ እንዳሉ ይሰማኛል። እንደሚቻል እያወቁ ማድረግ አለመቻል፣ ራስን መውቀስ፣ ዝቅ ማድረግ፣ ከራስ ጋ መጣላት፣ መታመም ከዛ በፈገግታ መሸፈን፣ ሰላምን መፈለግ፣ ርቆ መጥፋት መመኘት፣ ለምን የሚሉ ብዙ ጥያቄወች፣ መጠራጠር፣ ብዙ በጣም ብዙ ነገሮች ያመሳስሉናል።



ብቻ ግን ከዚህ ለመውጣት ይሄንን አድርጉ ብየ አልመክራችሁም እኔም እዛ ህመም ላይ ነኝና።
😔😔😔😔



@nibab_lehiwot
@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ




Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/159

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Among the actives, Ascendas REIT sank 0.64 percent, while CapitaLand Integrated Commercial Trust plummeted 1.42 percent, City Developments plunged 1.12 percent, Dairy Farm International tumbled 0.86 percent, DBS Group skidded 0.68 percent, Genting Singapore retreated 0.67 percent, Hongkong Land climbed 1.30 percent, Mapletree Commercial Trust lost 0.47 percent, Mapletree Logistics Trust tanked 0.95 percent, Oversea-Chinese Banking Corporation dropped 0.61 percent, SATS rose 0.24 percent, SembCorp Industries shed 0.54 percent, Singapore Airlines surrendered 0.79 percent, Singapore Exchange slid 0.30 percent, Singapore Press Holdings declined 1.03 percent, Singapore Technologies Engineering dipped 0.26 percent, SingTel advanced 0.81 percent, United Overseas Bank fell 0.39 percent, Wilmar International eased 0.24 percent, Yangzijiang Shipbuilding jumped 1.42 percent and Keppel Corp, Thai Beverage, CapitaLand and Comfort DelGro were unchanged.

Telegram has exploded as a hub for cybercriminals looking to buy, sell and share stolen data and hacking tools, new research shows, as the messaging app emerges as an alternative to the dark web.An investigation by cyber intelligence group Cyberint, together with the Financial Times, found a ballooning network of hackers sharing data leaks on the popular messaging platform, sometimes in channels with tens of thousands of subscribers, lured by its ease of use and light-touch moderation.ሕይወትን በገፅ from it


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA